contact@bibleacademyalumni.comContact Us
+251924142589

Subscribe for Our Newsletter

Subscribe for our newsletter to get the latest news and events to your inbox.

Interview with Author ነብዩ ሾኔ ሴዳ on NBC.

Feb. 1, 2023, 2:15 p.m.Addis Ababa, Ethiopia.

"ደማም ወጎች" - "በጥቅሉ፣ ነጋሪ የሌለው የአንድ ሰው ድማም ወጎች ናቸው። ከሀገሬ ተገፍቼ ወጣሁ ስለሆነም አዲስ ህይወት መጀመር ነበረብኝ። ከሀገር ውጭ መኖር የራሱ ትርጉም ፣ እይታ ፣ አያሌ ፈተናዎችና ውጣ ውረዶች ፣ መገፋትና ድሎች አሉት። እዚህ ውስጥ የምተርከው የደረሰብኝን ላካፍላችሁ በማለት ሲሆን ፣ ሌሎችንም ታሪካቸውን እንዲያጋሩን ለማበረታታት ብዬ ነው። ትምህርትና ልዩ ልዩ ዕውቀት የሚገኘው ከሰዎች ልምድ ነውና።" ~ ነብዩ ሾኔ ሴዳ

ነብዩ ሾኔ ሴዳ

በአንጋፋው ሙሁራን የተወደሰው “ደማም ወጎች” መጽሐፍ

Follow the link for the full interview: https://youtu.be/mHMyjJ-AGgg

Latest News: